Wednesday, March 20, 2013

«...ለእግዚአብሔር ተገዛ...»

v  ለ እግዚአብሔር ተገዛ
v  እንዲህ የሆንክ እንደሆነ መከራ በመጣብህ ጊዜ ሲረዳህ ታገኘዋለህ። ልመናህንም ይሰማሃል።
v  ኃጢአት ከመስራት አስቀድሞ አንድም ኃጢአት ሰርተህ በመከራ ከመሰናከል አስቀድሞ ለምን ማልድ።
v  መከራ መጥቶብህ መከራውን ለማራቅ ከምትጸልየው ጸሎት አስቀድሞ  ለሚገባ ንሰሐ ተዘጋጅ።
v  ክፉ ሰው እና ከክፉ ግብሩ ተለይ።
v  ወደኔ ተመለሱ ይቅር እላችኋለሁ።  በፍጹም ልባችሁ ወደኔ ተመለሱ ይልሃል እግዚአብሔር
v  በህይወት ትኖሩ ዘንድ ታዘዙልኝ፡፡
v  እግዚአብሔርን በጸሎት ጥራው። ያድነኛል ብለህ በጸሎት ብትጠራው ልመናህን ይሰማሃል ያደርግልሃል።

No comments:

Post a Comment